المدة الزمنية 14:49

[መንግስት ይድረስልኝ ]ህገ መንግስቱ ጉድ በይፋ ወጣ ሽመልስ አብዲሳ እውነቱን ነግሮን ነበረ

32 026 مشاهدة
0
1.1 K
تم نشره في 2022/01/17

#gizetube #ግዜቲዩብ ሰላም ይኑረን ተስፋን አንጣ ውድ የግዜ ቲዩብ መርሀግብር ተከታታዮች መንግስት ይድረስልኝ የህገ መንግስቱ ጉድ በይፋ ወጥቷል ሽመልስ አብዲሳም ኦርቶደክስን አከርካሪዋን ሰብረናታል ብሎን ነበር በዚህ መንግስት ቤተክርስቲያን አትፈለግም ሁላችሁም በትኩረት ተመልከቱ ላልሰሙም አሰሙ በሰራችው ሀገር ጠላት ሆና የተፈረጀች የኛ ቤተክርስቲያን ናት አሁን ያለነው የቆምን ግንድ ብንመስልም በምስጥ ተበልተናል እኔ ሳድግ ኦርቶዶክስን እና ኦርቶዶክሳዊን አጠፋለው የሚሉ ሰዎችን ህገ መንግስቱ ፈጥሮልናል መንግስትም ከ1983 ጀምሮ ቤተክርስቲያንን የሚመለከታት ልትጠፋ እንደሚገባት ነው ነጮቹም የሥራቸውን ሰሩልን ይህቺን ቤተክርስቲያን ለማጥፋት እናሳድጋቸው ሲሉን አስራቡን፣ እናሰልጥናቸው እያሉ ዘርና ጎሣ አስቆጥረው አራዊት አደረጉን፣ ነፃነት ነው እያሉ በቆንጨራና በሜንጫ አገዳደሉን፣ እናሳድጋችሁ እያሉ የሰብል፣ የእንስሳትና የእፅዋት ዘሮቻችንን አስነጠቁን፤ አገራችንን በማዳበሪያ ሽፋን በኬሚካሌ በከሉብን፣ ንጹሕ ውሃ እናጠጣችሁ በሚል ሽፋን ምንጮቻችንን ነጥቀው በላስቲክ የታሸገ ውኃ ወተት በሚበልጥ ዋጋ ሸጡልን፣ በቤተ እምነት በዓላትን ማክበር ሥራ ፈትነት ነው ብለው በእስታዲየም እንደመንጋ አጉረው አደባደቡን፣ ሥራ እንፈጥርላችኋለን እያሉን የጤፍ መሬታችንን ነጥቀው ለምዕራቢያዊያን ሴቶችና ወንዶች መዳሪያነት አበባ አብቃይ ቅኝ ገዥ ጋበዙብን፣ ውበት ነው ብለው የሞተ ሰው ጠጉር ለራሳችን፣ የሲንቴቲክ ቀለም ለከንፈራችን አስመጡልን፣ ሥራ እናስይዛችሁ ብለው ለአረብ ሸጡን፣ የጤፍ መሬታችንን በልማት ስም ለፈረንጅ እያስረከቡን እኛን በባርነት ደረጃ የቀን ሠራተኛና መሬት አልባ አደረጉን፣ የቀርከሓ ልማት ብለው ደን ሸጠው የጥርስ መጎርጎሪያ ስንጥር ከቻይና በዶላር አስመጡልን! ይህ ሁሉ ከቤተክርስቲያን ጋር ይያዛል አብራችሁን ቆዩ

الفئة

عرض المزيد

تعليقات - 114